Endale @endale55
ብፀዕ አቡነ ሳሙኤል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና የልማት እና ተራድኦ ኮሚሽን ሊቀ ጳጳስ ሲሆን ከብፁዕ ወቅዱስ አቡና ጳውሎስ ጋር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እያሉ ከፍተኛ አለመግባባት ውስጥ የነበሩ ሲሆን የሀይማኖት መቻቻል በኢትዮጵያ እና ቤተክርስቲያን አመራር የሚሉ መፃህፍት ፀሐፊ ሲሆን አሁን ወደ ያዙት የኃላፊነት ደረጃ ከተዛወሩ በኃላ ከምዕመን እይታ ውስጥ አይደሉም ወይም ከህዝብ እይታ ዘወር ብለዋል።
Endale @endale55
አንተ የአንተን ህይወት ብቻ አትኖርም፣ ሌላውንም ህይወት ታኖራለህ ወይም ያኖርሃል እንጂ። አንተ የምናብ አለም አለህ እሱ የእውነት እና የትክክል አለም አለው። አንተ በትንሹ ትሔዳለህ ሌላው ከፈጣሪ በታች ባለ አያልነት በአንተ ላይ ይኖርብሃል።
ለምን ብለህ ስጠይቅ መልሱ አንተ ጋ ነው በእርግጠኝነት የምነግርህ ግን እሱ ጋር መልሱ እንደሌለ ነው። ባሪያ ለምን ሆንክለት? መልሱ ካንተ ነው ከሱ አይደልም!
Endale @endale55
የጊዜህን ዝምድና ከህልውና ጋር አታጣላው:
ለዛሬ ግልፈጣህ የነገ ህልውናህን አታስይዝበት።
Endale @endale55
በዚህ ሁሉ ገንዘባችን ነው ሁለት በረዶ ገዝተን በተማሪ ተከበን ያሽላላነው
ቀላል መሰልንህ።
Endale @endale55
የኢትዮጵያ ገበዝ ሊቀ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ።
እንኳን አደረሰን ለሰማዕትነት በዓሉ።
Endale @endale55
ሌላው ሀገር
በሳይንስ
በቴክኖሎጂ
በጥበብ
በጦር ኃይል
በሰብዓዊ መብት አያያዝ
በህግ የበላይነት
ለዜጎች የተመቻቸ ሀገር ለማድረግ በሚሰሩ እጆች አንደኛ ሰሆኑ እናም
አህያ ቁጥር በአለም አንደኛ ነው።
የአህያ አኗኗር ለመኖራችን ምስክር አይሆንም ይሔ ታዲያ??
Endale @endale55
በኃያላን ማንነት ውስጥ ጥልቅ አትኩሮት እና መገረም መደመም ከዚያም አልፎ በእርጋት መኖር ያለ የሚኖር ነው።
Endale @endale55
የሳምሶን ትግል
የዘመናችን የሞት ሽረት ትግል
በነገራችን ላይ ሽረት ማለት ህይወት ማግኘት ፣ መዳን ማለት ነው።